News
የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣንና የአሶሳ ዩንቨርስቲ መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

በአእምሯዊ ንብረት ምንነት፣ የፓተንት ስርዓት በኢትዮጵያ፤ ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ድጋፍ ማዕከላት፣ በተግባር የታገዘ የፓተንት መረጃ አፈላለግ እንዲሁም ተቋማዊ የአእምሯዊ ንብረት ፖሊስን በተመለከተ ከየካቲት

Read More »
News
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከሀረሪ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ለመጡ ባለሙያዎች የአእምሯዊ ንብረት ምዝገባ ስርዓትን በተመለከተ ልምድ አካፈለ

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን በአእምሯዊ ንብረት ምንነትና በምዝገባ ስርዓት ዙሪያ ከሀረሪ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ለመጡ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጥር 25/05/2014 ዓ.ም ልምዱን አካፈለ፡፡ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ

Read More »
News
የአእምሯዊ ንብረት መብቶች በፋይናንስ አቅርቦት ምንጭነት መጠቀም እንደሚቻል ገለጻ ተደረገ

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ባዘጋጀው መድረክ ላይ በመገኘት ስለ አእምሯዊ ንብረት መብቶች ምንነት፣ አእምሯዊ ንብረትና ኢኖቬሽን ያላቸው ግንኙነት እንዲሁም አእምሯዊ ንብረትን እንደ

Read More »
News
የአእምሯዊ ንብረት መብቶች በተለይ የቅጅና ተዛማጅ መብት የሚያስገኙ ስራዎች ለሀገር ባህላዊና ማህበራዊ ልማት አዎንታዊ ተጽእኖ እንደሚያበረክቱ ተጠቆመ

በአእምሯዊ ንብረት መብቶች በተለይ በቅጅና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ 410/96 እና በማሻሻያው አዋጅ 872/07 ምንነት፣ የአዋጆቹ አተገባበር፣ የመብቶች ተፈጻሚነት፣ ጥበቃ የሚያስገኙ ስራዎችን እንዲሁም የምዝገባ ጠቀሜታን አስመልክቶ

Read More »
የድጋሚ ሽያጭ መብት

በቅጅ መብት ሕግ የስነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ሰዓሊያንና ቀራፂያን እንደ ደራሲያንና ሙዚቀኞች በቅጅ ስራዎች (በድጋሚ ምርት) እና በተግባቦት መብቶች የሚገኙ ጥቅሞች ተጋሪ አይደሉም፡፡ ይህም የስነ ጥበብ

Read More »
CONTACT US

Email : info@eipa.gov.et
Address:

+251 115 52 80 00
+251 115 52 72 02
FAX :-  +251 115 52 92 99
25322/1000

USFULL LINKS