በታደሰ ወርቁ ባለልዩ ጣዕም የግብርና ምርቶችንና ተያያዥ አገልግሎቶችን የገበያ ተወዳዳሪነት ለማሳደግና አምራቾችን ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ምርቶቹንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በምቹ የአእምሯዊ ንብረት ዘዴ (ብራንድ) ማስጠበቅ
በታደሰ ወርቁ ባለልዩ ጣዕም የግብርና ምርቶችንና ተያያዥ አገልግሎቶችን የገበያ ተወዳዳሪነት ለማሳደግና አምራቾችን ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ምርቶቹንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በምቹ የአእምሯዊ ንብረት ዘዴ (ብራንድ) ማስጠበቅ
በወንድወሰን በለጠ በዓለም ዓቀፍ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ተወዳዳሪ ለመሆንና ዘለቄታዊ ልማትን ለማረጋገጥ ሀገራት በሚያደርጉት ጥረት ውስጥ ኢኖቬሽን ቁልፍ ድርሻ አለው፡፡ መሰረታዊ የልማት ጥያቄዎች የሆኑትን የመጠጥ
በፍቅረ ተስፋዬ የአእምሯዊ ንብረት እሴቶች የሕግ ከለላ አግኝተው ወደ አእምሯዊ ንብረት መብት እስካልተለወጡ ድረስ ንብረታዊ እሴቶቹን የራስ አድርጎ የመጠቀም ፋይዳው እጅግ ያነሰ ነው፡፡ የባለቤቶቻቸው አሻራ
የኮፒራይት ኢንዱስትሪ በአንድ አገር ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ ዘርፉን መጠበቅና ማልማት አስፈላጊ ነው፡፡ የአዕምሯዊ ንብረት መብት የሚያስገኙ የፈጠራ ስራዎች ላይ የሚፈጸሙ የመብት
በወንድወሰን ሂርጶ በአለም አቀፍ ንግድ ስምምነት አንቀጽ 41 መሰረት የንግድ ምልክት መብቶችን ማስከበር ሂደቶች ያልተወሳሰቡ፣ መዘግየት የማይታይባቸውና ለሁሉም ተደራሽ መሆን እንዳለባቸው ያስገነዝባል፡፡በፍርድ ቤቶች የሚሰጡ ውሳኔዎችም
በፍሬው ተገኝ የአእምሯዊ ንብረቶች መብቶች (Intellectual Property Right) ከምንላቸው ዋና ዋናዎቹ የቅጂ መብትና ተዛማጅ መብቶች፣ፓተንት እና ኢንዱስትሪያዊ ንድፍ ሲሆኑ በእነዚህ ዘርፎች የብቸኝነት መብትን (Exclusive right)

ኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣንን ጨምሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር “የዳያስፖራው ሚና በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን” በሚል መሪ ሃሳብ ጥር 5/2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከጋምቤላ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በአእምሯዊ ንብረት ምንነትና በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አደረጃጀት እንዲሁም ኤጀንሲው የአእምሯዊ ንብረት ምዝገባ ማመልከቻ ቅበላና የፎርማሊቲ