የኮፒራይት ኢንዱስትሪ በአንድ አገር ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ ዘርፉን መጠበቅና ማልማት አስፈላጊ ነው፡፡ የአዕምሯዊ ንብረት መብት የሚያስገኙ የፈጠራ ስራዎች ላይ የሚፈጸሙ የመብት
የኮፒራይት ኢንዱስትሪ በአንድ አገር ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ ዘርፉን መጠበቅና ማልማት አስፈላጊ ነው፡፡ የአዕምሯዊ ንብረት መብት የሚያስገኙ የፈጠራ ስራዎች ላይ የሚፈጸሙ የመብት
በወንድወሰን ሂርጶ በአለም አቀፍ ንግድ ስምምነት አንቀጽ 41 መሰረት የንግድ ምልክት መብቶችን ማስከበር ሂደቶች ያልተወሳሰቡ፣ መዘግየት የማይታይባቸውና ለሁሉም ተደራሽ መሆን እንዳለባቸው ያስገነዝባል፡፡በፍርድ ቤቶች የሚሰጡ ውሳኔዎችም
በፍሬው ተገኝ የአእምሯዊ ንብረቶች መብቶች (Intellectual Property Right) ከምንላቸው ዋና ዋናዎቹ የቅጂ መብትና ተዛማጅ መብቶች፣ፓተንት እና ኢንዱስትሪያዊ ንድፍ ሲሆኑ በእነዚህ ዘርፎች የብቸኝነት መብትን (Exclusive right)

ኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣንን ጨምሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር “የዳያስፖራው ሚና በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን” በሚል መሪ ሃሳብ ጥር 5/2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከጋምቤላ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በአእምሯዊ ንብረት ምንነትና በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አደረጃጀት እንዲሁም ኤጀንሲው የአእምሯዊ ንብረት ምዝገባ ማመልከቻ ቅበላና የፎርማሊቲ

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ህዳር 10/2014 ዓ.ም በመገኘት ጉብኝት አደረጉ፡፡ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር