ጽ/ቤቱ የአረንጎዴ አሻራ የችግኝ ተከላ የመክፈቻ መርሃ ግብር
የአእምራዊ ንብረት ጽ/ቤት በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስተባባሪነት ከሰበታ ሀዋስ አመራሮች ጋር ቅዳሜ ሰኔ 13/2012 ዓ.ም በሰበታ ሀዋስ ደበል ተራራ የችግኝ ተከላ አካሄደ። የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩን የከፈቱት የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ክብርት አዳነች አቤቤ የአካባቢ ጥበቃ ስራዎቻችን ለሚሰራው ዘርፈ ብዙ ልማት ዋስትና ነው፤ ብለዋል።
Email : info@eipa.gov.etAddress:
+251 115 52 80 00+251 115 52 72 02Fax:- +251 115 52 92 99Po.Box:- 25322/1000