
በአእምሯዊ ንብረት መብቶች በተለይ በቅጅና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ 410/96 እና በማሻሻያው አዋጅ 872/07 ምንነት፣ የአዋጆቹ አተገባበር፣ የመብቶች ተፈጻሚነት፣ ጥበቃ የሚያስገኙ ስራዎችን እንዲሁም የምዝገባ ጠቀሜታን አስመልክቶ

በአእምሯዊ ንብረት መብቶች በተለይ በቅጅና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ 410/96 እና በማሻሻያው አዋጅ 872/07 ምንነት፣ የአዋጆቹ አተገባበር፣ የመብቶች ተፈጻሚነት፣ ጥበቃ የሚያስገኙ ስራዎችን እንዲሁም የምዝገባ ጠቀሜታን አስመልክቶ

ኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣንን ጨምሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር “የዳያስፖራው ሚና በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን” በሚል መሪ ሃሳብ ጥር 5/2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከጋምቤላ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በአእምሯዊ ንብረት ምንነትና በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አደረጃጀት እንዲሁም ኤጀንሲው የአእምሯዊ ንብረት ምዝገባ ማመልከቻ ቅበላና የፎርማሊቲ
Protection of traditional knowledge, Traditional design and expressions and well-known agricultural products with appropriate intellectual property tools improves the market competitiveness of local products ensuring

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት እና የአውሮፓ ፓተንት ጽ/ቤት በዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ያደረጉትን የሁለትዮሽ ስምምነት ተከትሎ ትናንት ጳጉሜ 3 ቀን 2013 ዓ.ም የፓተንት